የመጅሊስ ጠቅላላ ጉባዔ ህጋዊ አካሔድን ተከትሎ የተደረሠውን ውሳኔ እንደግፋለን::
የኢትዮጵያ ሙስሊም ተቋም መጅሊስ ባለቤትነት ጥያቄ ላለፈው ስርዓት መውደቅ ድምፃችን ይሰማ ቀዳሚ ፋና ወጊ መሆኑ ይታወቃል። ከለውጡ ወዲህ የሙስሊሙን ተቋም እንዲያሻግሩ፣ ህገ ደንቡን እንዲያፀድቁና ነጻና ገለልተኛ ምርጫ እንዲያካሂዱ አደራ የተረከቡ አባቶችና ምሁራን ከብዙ ዉጣ ወረድ በሗላ ህገ ደንቡ ፀድቆ ግዘያዊ ፕሬዝዳንትና ምክትል ፕሬዝዳንት በመመረጡ በ...
View Detailsበወለጋ የተፈጸመውን ዘግናኝ ችፍጨፋ በማውገዝ ከኢትዮጲያዊያን ሙስሊሞች ማህበር በሲያትል (ኢማስ )የተሰጠ የአቇም መግለጫ።
በሀገራችን ኢትዮጵያ በተለያዩ አከባቢዎች የንጹሀን ዜጎች ጭፍጨፋ መጠኑም ሆነ የጭካኔው ደርጃ እየከፋ መምጣቱ ከማሳሰብ አልፎ የዜጎችን ውሎ ማደር ጥያቄ ወስጥ በማስገባት ላይ የገኛል። የዜጎች ህይወት በተለይም የሙስሊሞች ህይወት የየአከባቢው ፅንፈኛ ቀዳሚ ኢላማ ከመሆን ባሻግር ለፖለቲካም ሆነ ለዘር ጥላቻ የሙስሊም እናቶችና ህፃናት ደም ካልጎረፈ ወይም የሙ...
View DetailsStatement on Dhul Hijjah and Eid Al-Adha 2022/1443rd
All praise is due to Allah, and peace and blessings be upon His messenger, Prophet Muhammad, and upon his family and companions. We thank Allah (SWT) for giving us the ability to fast the past Month of Ramadan, to Celebrate E...
View Details